መልካም ዜና ለተማሪ ወላጆች በሙሉ

ከመደበኛ ትምህርት በተጨማሪ በሥነ-ምግባርና በግዕዝ ትምህርቶችን በማስተማር ላይ የሚገኘው የአቡነ ጎርጎርዮስ ት/ቤቶች ለትምህርት አገልግሎት ሰፊና ምቹ በሆነው ግቢ በ22 ቅርንጫፍ በአዲሱ ቅ/ገብርኤል ቅ/አርሴማ ቤ/ክርስትያን ፊት ለፊት አጸደ ሕጻናትን ለማስተማር ለ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለመክፈት ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል ፡፡

                               

                       መበሆኑም እርሶም የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በአክብሮት እናሳውቃለን

                                           

                                        ለምዝገባ እና ለበለጠ መረጃ  +251975382750

 

የአክሲዮን ማህበራችንን ድህረ ገፅ https://esdros.com/e/ እና በፌስቡክ ገፃችን https://www.facebook.com/Esdros-Construction-Trade-and-Industry-SC-282021025628947 በመከታተል ወቅታዊ መረጃዎችን ያገኛሉ፡፡