የሀዘን መግለጫ

የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ የዳሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ የስራ ኃላፊዎች ፣ሰራተኛው እና መላው የድርጅቱ ማህበረሰብ የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አራተኛ ፓትርያሪክ ብፅእ አቡነ መርቆሪዎስ ከዚህ አለም እረፍት ድካም በማለፋቸው ሀዘን ተሰምቶናል!

ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መፅናናትን እንመኛለን!የሀዘን መግለጫ