ለቡ ቅርንጫፍ ለመምህራንና ተማሪዎች ስልጠና ሰጠ፡፡

በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የለቡ ቅርንጫፍ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት ለመምህራን ፣ለ6ኛ እና ለ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኝ ተማሪዎች ስልጠና ተሰጠ፡፡
ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቱ በ2016 ዓ.ም ሚኒስትሪ ለሚፈተኑ 207 ብዛት ላላቸው 6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችና 178 የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በ5 የስልጠና ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ማለትም (Attitude, Locus of Control, Personal Responsibility, Mindsets, Success Principles) ስልጠና ሰጥቷል፡፡

 

Abune Gorgorios