የስራ ማስታወቂያዎች
በዚህ አምድ ልዩ ልዩ ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አክሲዮን ማኅበር ስራ ማስታወቂያዎች ይለጠፉበታል
አዋሬ አፀደ ሕፃናት +251-975382750 አዲስ አበባ
አዋሬ አንደኛ ደረጃ +251-975382622 አዲስ አበባ
አዋሬ ሁለተኛ ደረጃ +251-975382739 አዲስ አበባ
ለቡ አፀደ ሕፃናት +251-975382624 አዲስ አበባ
ለቡ አንደኛ ደረጃ እና ሁለተኛ ደረጃ +251-975382742 አዲስ አበባ
ወይራ አፀደ ሕፃናት +251-975382741 አዲስ አበባ
ወይራ አንደኛ ደረጃ +251-975382748 አዲስ አበባ
ሲኤምሲ አፀደ ሕፃናት +251-975382749 አዲስ አበባ
ሲኤምሲ አንደኛ ደረጃ +251-975382753 አዲስ አበባ
ቃሊቲ አንደኛ ደረጃ +251-975382752 አዲስ አበባ
ቃሊቲ አፀደ ሕፃናት +251-975382751 አዲስ አበባ
ድሬደዋ ቅርንጫፍ +251-252111006 ድሬዳዋ
ባህርዳር ቅርንጫፍ +251-904576055 ባህርዳር
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የመማር ማስተማር ሂደቱን ግምገማ አካሄደ፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የቅድመ አንደኛ ደረጃ ፣መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን፣የትምህርት ጥራት ባለሙያዎች፣ የሥርዓተ ትምህርት ባለሙያዎች እና የፈተና እና ምዘና ባለሙያዎች በተገኙበት የመጀመሪያውን መንፈቀ ዓመት የመማር ማስተማር ሂደቱን ገምግሟል፡፡ የካቲት 27 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ በተደረገው ግምገማ ጠንካራ እና ደካማ ጎኖችን የገመገመው ስብሰባው ፤ መምህራን በሥርዓተ ትምህርት […]
127ኛው የአድዋ ድል በዓል በመላው የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ተከበረ
ጅግኖች አባቶቻችን እና እናቶቻችን ሀገርን፣ባህልን እና ሀይማኖትን ለማጠፋት ባህር ተሻግሮ በቀኝ ለመግዛት የመጣውን የጣሊያን ወራሪ ኃይል በጅግኖች ኢትዮያዊያን የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም በአድዋ ድል የተደረገበትን ቀን በድምቀት ተከብሯል፡፡ የትምህርት ቤቶቹ ማኅበረሰብ ከተማራዎቻቸው ጋር ባከበሩበት በዚሁ የድል በዓል ላይ ባሀላዊ አለባበስ በመልበስ እና ጅግኖቻችን ጠላትን ድል ያደረጉባቸውን ጋሻ እና ጦር በመያዝ እንደ ጅግኖቻችን በመሸለል አክብረውታል፡፡ […]
የአቡነ ጎርጎርዮስ ተማሪዎች በአፍሪካ ‘Spelling Bee’ ውድድር በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ
ኢትዮጵያን በመወከል በአፍሪካ_ደረጃ በማላዊ እየተካሄደ በሚገኘው የ‘Spelling_Bee’ ውድድር ላይ ሁለት የአቡነ ጎርጎርዮስ ቅንጫፍ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ተሳታፊ ናቸው፡፡ የለቡ አቡነ ጎርጎርዮስ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት የ7ኛ ክፍል ተማሪ የሆነው ኢዩኤል ሽመልስ እና የ4ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ሀና ሁነኛው ከሲኤምሲ አቡነ ጎርጎርዮስ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት በውድድሩ ተሳታፊ ለመሆን ከሌሎች ተማሪዎች ጋር በመሆን ወደ ስፍራው አቅንተዋል፡፡ ኢትዮጵያን በመወከል […]