የሰሚት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በፈጠራ ሥራ ውድድር ጥሩ ውጤት አስመዘገበ
በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች በጥያቄና መልስ ውድድር እና በፈጠራ ሥራዎች በሚወዳደሩባቸው የተለያዩ መድረኮች ላይ ጥሩ ተፎካካሪ በመሆን ውጤት ማስመዝገባቸው የተለመደ ተግባራቸው ሆኗል፡፡ በዚህም ቀጥሎ የሰሚት ሁለተኛ ደረጃ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ከሚገኙ የግል እና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ጋር በተደረገ የፈጠራ ሥራ ውድድር 3ኛ እና 4ኛ ደረጃን በመያዝ የሠርተፍኬት እና የዋንጫ […]