Entries by Manager Esdros

የስብሰባ ጥሪ ለኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

  ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አክሲዮን ማኅበር በኢትዮጵያ የንግድ ሕግ አንቀጽ 393 እና 394 እንዲሁም በአክሲዮን ማኅበሩ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 9 መሠረት የባለአክሲዮኖች 9ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እሑድ ኅዳር 26 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ኮከብ አዳራሽ ይካሔዳል፡፡ ስለሆነም በስብሰባው ላይ በአካል ወይም በሕጋዊ ወኪሎቻችሁ አማካኝነት እንድትገኙ በአክብሮት ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡   […]

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2013 የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ በኃይሉ ሰለሞን አዲሱን ዓመት አስመልክቶ  የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2013 የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ በኃይሉ ሰለሞን አዲሱን ዓመት አስመልክቶ  የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ለተከበራችሁ የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ ለባለ አክሲዮኖች፣ ለቦርድ አመራሮች፣ የማኔጂመንት አባላት ፣ ለመላው ሠራተኞች፣ ለወላጆች እንዲሁም ለተማሪዎቻችን እንኳን ለ2014 ዓ.ም አደረሳችሁ፡፡ አዲሱ አመት የሰላም፣ የአንድነት፣ የእድገት፣ የብጽግና፣ የጤና እንዲሁም […]

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2013 የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ የዲሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሰ አሰፋ አዲሱን ዓመት አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2013 የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ የዲሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሰ አሰፋ አዲሱን ዓመት አስመልክቶ  የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ለተከበራችሁ የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ ለባለ አክሲዮኖች፣ ለቦርድ አመራሮች፣ የማኔጂመንት አባላት ፣ ለመላው ሠራተኞች፣ ለወላጆች እንዲሁም ለተማሪዎቻችን እንኳን ለ2014 ዓ.ም አደረሳችሁ ! እንኳንም ከዘመነ ማቴዎስ ወደ ዘመነ ማርቆስ አሸጋገራችሁ:: […]

የአክስዮን ማኅበሩ የአቅመ ደካሞችን ቤት ማደስ ጀመረ

ነሐሴ፤18 ቀን 2013 ዓ.ም ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ በአዲስ ከተማ ወረዳ 7 ውስጥ ከሚገኙ እጅግ በጣም ያረጁ የቀበሌ ቤቶች መካከል በመምረጥ የሙሉ እድሳት ሥራ አስጀምሯል፡፡ ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ በኃይሉ ሰለሞን የቤት እድሳቱን ባስጀመሩበት ወቅት ስራው ረጅም ጊዜ እንዳይወስድ ግንባታውን በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ እንደሚያስረክቡ ቃል ገብተዋል፡፡ የቤት እድሳት የሚደረግላቸው […]

መልካም ዜና ለተማሪ ወላጆች በሙሉ

ከመደበኛ ትምህርት በተጨማሪ በሥነ-ምግባርና በግዕዝ ትምህርቶችን በማስተማር ላይ የሚገኘው የአቡነ ጎርጎርዮስ ት/ቤቶች ለትምህርት አገልግሎት ሰፊና ምቹ በሆነው ግቢ በ22 ቅርንጫፍ በአዲሱ ቅ/ገብርኤል ቅ/አርሴማ ቤ/ክርስትያን ፊት ለፊት አጸደ ሕጻናትን ለማስተማር ለ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለመክፈት ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል ፡፡                                   […]

‹‹በዓለም በብዙ ዘርፎች ላይ የሚሠራ የኤሮስፔስ ተቋም እንዲኖረኝ እሻላሁ››

‹‹በዓለም በብዙ ዘርፎች ላይ የሚሠራ የኤሮስፔስ ተቋም እንዲኖረኝ እሻላሁ›› የቀድሞ የአቡነ ጎርጎርዮስ ተማሪ የነበረው ትንሣዔ አለማየሁ በቅርቡ የአፍሪካ ሕዋ ኢንዱስትሪ አሥር ከ30 ዓመት በታች ያሉ ወጣቶች ተብለው ከተመረጡት መካከል መካተት ችሏል። ይህ ይፋ ከሆነ ከቀናት በኋላ ደግም የስፔስ ጄኔሬሽን አድቫይዘሪ ካውንስል የአፍሪካ አስተባባሪ ሆኖ መመረጥ ችሏል። ትንሣዔ አለማየሁ 23 ዓመቱ ነው። ከአሥሩ አፍሪካዊያን መካከል በዕድሜ […]

የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ቃሊቲ ቅርንጫፍ የወላጅ ኮሚቴ በተጠናቀቀው የትምህርት ዘመን የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የትምህርት ቤቱ መምህራን ፣ ሰራተኞች እና ተባባሪ አካላት የዕውቅና እና የሽልማት መርሀ ግብር አዘጋጀ።

በእውቅና እና ሽልማት መርሀ ግብሩ ላይ የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር ገንዘቤ ገለታ እንዲሁም የትምህርት ቤቱ መምህራን ፣ ሰራተኞች ፣ የወላጅ ኮሚቴ አባላት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል

የዲሬክተሮች ቦርድ አባላት ከርዕሰ መምህራን እና ሱፐር ቫይዘሮች ጋር ውይይት አደረጉ

የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤት የዲሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ ርዕሰ መምህራን እና ሱፐር ቫይዘሮች ሐምሌ 13 ቀን 2013 ዓ.ም በሳሬም ሆቴል ውይይት ተደረገ፡፡ የዲሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሰ አሰፋ ‹‹እሴቶቻችን ምን ያህል እናውቃቸዋለን፣ በተግባር ለውጥ እያመጣን ነው ወይ? እንደ ተቋም ስድስት ስትራቴጂካዊ ዓላማዎችን እያነሳን ተቋማዊ ልህቀት በማስቀጠል ችግሮቻችንን ምንድን ናቸው›› የሚሉ ሐሳቦችን በማንሳት ውይይቱን መርተዋል፡፡ የትምህርት ዘርፍ […]

‹‹የአውሮፕላን ዲዛይን የመሥራት የወደፊት ዕቅዴ ነው›› /ታዳጊ ቅዱስ የሺዋስ/

‹‹የአውሮፕላን ዲዛይን የመሥራት የወደፊት ዕቅዴ ነው›› /ታዳጊ ቅዱስ የሺዋስ/ በብሔራዊ ቲያትር አዳራሽ ሐምሌ 10 ቀን 2013 ዓ.ም ሰምና ወርቅ ባዘጋጀው የአቡነ ጎርጎርዮስ ተማሪ የሆነው ታዳጊ ቅዱስ የሺዋስ ‹‹የአውሮፕላን የበረራ ምስጢሮች›› የተሰኘውን መጽሐፍ ለምርቃት አብቅቷል፡፡ መጽሐፉ አሥራ ሁለት ምዕራፍ ያለው ሲሆን ስለ አውሮፕላን ታሪክ፣ የአውሮፕላን ምንነት፣ አራቱ ኃይሎች፣ የአውሮፕላን አካላት፣ የበረራ መቆጣጠርያ ክፍል፣ የአውሮፕላን ዓይነቶች፣ ከድምጽ […]