ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቱ የመንፈሳዊ ጉዞ መርሃግብር አካሄደ
በኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ የአቡነ ጎርጎርዮስ ሲኤምሲ የመጀመሪያ ደረጃ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት ወደ ገዋሳ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ወአቡነ ሀብተማርያም ገዳም መንፈሳዊ ጉዞ በማድረግ የተለያዩ መርሃግብሮችን አካሄደ፡፡ የወላጅ ተማሪ መምህራን ህብረት(ወተመህ) የትምህርት ቤት ሥነ-ምግባር ዘርፍ ባዘጋጀው በዚህ መርሃግብር ላይ ወላጆች፣መምህራን፣ የዋና መስሪያ ቤት የሥራ ኃላፊዎች፣ የትምህርት ቤቱ የተማሪዎች የፓርላማ አባላት እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶችም […]