Entries by Manager Esdros

2ኛው የ12ኛ ክፍል ኦንላይን /Online/ ፈተና ተሰጠ፡፡

የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የ1ኛ መንፈቀ ዓመት አጠቃለይ ፈተናን በየቅርንጫፍ ትምህርት ቤታቸው በኦንላይ አስፈተኑ፡፡ ፈተናውን ኦንላይን /Online/ ማድረግ ያስፈለገውም መንግሥት ባስቀመጠው አቅጣጫ ፈተናው ኦንላይ ቢሆን የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች እየውሰዱ ያሉት ኦንላይን ፈተና ጥሩ ተሞክሮ የሚያገኙበት እና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በሚያስችል ደረጃ መዘጋጀቱም ታውቋል፡፡ በአዲስ አበባ የሚገኙት የአቧሬ፣የለቡ እና የሰሚት የአቡነ […]

ከፍተኛ ፉክክር የታየበት የ12ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ ውድድር ተካሄደ ፡፡

የአቡነ ጎርጎርዮስ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች መካከል በቀለም ትምህርት የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የጥያቄና መልስ ውድድር በ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከከል ተካሄደ፡፡ ጥር 9 ቀን 2016 ዓ.ም በተካሄደው የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የጥያቄና መልስ ውድድር በሦስት የአቡነ ጎርጎርዮስ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች መካከል ሲሆን ውድድሩም እጅግ ፉክክር የበዛበት እንደነበር ታውቋል፡፡ በኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ የትምህርት ዘርፍ አዘጋጅነት […]

በአቡነ ጎርጎርዮስ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች መካከል የጥያቄና መልስ ውድድር ተካሄደ ፡፡

የአቡነ ጎርጎርዮስ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች መካከል በቀለም ትምህርት የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የጥያቄና መልስ ውድድር በ6ኛና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከከል ተካሄደ፡፡ ጥር 4 ቀን 2016ዓ.ም በተካሄደው የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የጥያቄና መልስ ውድድር በሰባት የአቡነ ጎርጎርዮስ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች መካከል ሲሆን ውድድሩም እጅግ ፉክክር የበዛበት እንደነበር ታውቋል፡፡ በአቡነ ጎርጎርዮስ ወይራ ቅርንጫፍ አዘጋጅነት በተካሄደው የ6ኛ ክፍል […]

የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች በስፔስ ሳይንስና ጂኦሰፓሻል አጋዥ መረጃዎችን አገኘ፡፡

የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ከኢፌዲሪ ስፔስ ሳይንስና ጂኦሰፓሻል ኢንስቲትዩት ለመማር ማስተማሪያ አጋዥ የሆኑ ከ200 በላይ የተለያዩ ካርታና ብሄራዊ አትላሶችን አገኘ፡፡ ታህሳስ 22 ቀን 2016ዓ.ም በስፔስ ሳይንስና ጂኦሰፓሻል ኢንስቲትዩት በተደረገ ርክክብ ላይ የኢንስቲዩቱ ዋና ዳሬክተር አቶ አብዲሳ ይልማ ካርታና ብሄራዊ አትላሶችን ባስረከቡበት ወቅት እንደተናገሩት “ይህንን መሰል ድጋፍ በተለይ ለትምህርት ቤቶች ለመማር ማስተማሪ ድጋፍ በማድረጋችን በተለይ ለዛሬ […]

በአራዳ ክፍለ ከተማ አዋሬ ቅርንጫፍ 1ኛ ሆነ፡፡

በአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት አዘጋጅነት በመንግስትና የግል ትምህርት ተቋማት መካከል በተደረገ የጥያቄና መልስ ውድድር በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች አዋሬ ቅርንጫፍ በክፍለ ከተማው ውድድሩን 1ኛ በመውጣት አጠናቋል፡፡ በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል ታህሳስ 23 ቀን 2016 ዓ.ም በተካሄደው የጥያቄና መልስ ውድድር የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች አዋሬ ቅርንጫፍ ተማሪ እስጢፋኖስ ሱራፌል በውድድሩ 1ኛ የወጣ ሲሆን […]

ቃሊቲ ቅርንጫፍ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ 1ኛ ሆነ ፡፡

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ቢሮ አዘጋጅነት በተደረገ የጥያቄና መልስ ውድድር በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ቃሊቲ ቅርንጫፍ 1ኛ በመውጣት ውድድሩን አሸናፊ ሆኗል፡፡ በ8ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል ታህሳስ 23 ቀን 2016 ዓ.ም በክፍለ ከተማው ትምህርት ቢሮ አዘጋጅነት በተካሄደው13 ከሚሆኑ የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች መካከል በተካሄደ የጥያቄና መልስ ውድድር የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ቃሊቲ ቅርንጫፍ ተማሪ ናታን […]

ሲኤምሲ ቅርንጫፍ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ 1ኛ ሆነ ፡፡

የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ሲኤምሲ ቅርንጫፍ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት አዘጋጅነት በክፍለ ከተማው 9 ወረዳዎች ከሚገኙ የመንግሥትና የግል ትምህርት ተቋማት መካከል በተደረገ የጥያቄና መልስ ውድድር በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በወረዳ 13 የሚገኙ 16 ትምህርት ቤቶችን በመወከል በክፍለ ከተማው 1ኛ በመውጣት አሸንፏል፡፡ በ8ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል ታሕሣሥ 22 ቀን 2016 ዓ.ም በለሚ ኩራ ክፍለ […]