Entries by Manager Esdros

ለወላጆች፣ለመምህራን እና ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ፡፡

ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ ለአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ወላጆች ፣ለ12ኛ ክፍል መምህራን እና ለ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የስልጠናው ዓለማ ያደረገው የ2016ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎቻችን ውጤታማ ለማድረግ መምኅራን፣ተማሪዎችና ወላጆች ለውጤታማነቱ ያላቸውን ድርሻ ተገንዝበው በጋራ እንዲሰሩ ለማስቻል ያለመ ነው፡፡ ቁጥራቸው ከ200 በላይ የሚሆኑ […]

የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ 11ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን እሑድ ኅዳር 30 ቀን 2016 ዓ.ም አካሂዷል፡፡

ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ንዱስትሪ አ.ማ የዳሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር መሀሪ መኮንን አክሲዮን ማኅበሩ በ2015 በጀት ዓመት ያከናወናቸውን አበይት ጉዳዮች በሪፖርታቸው ሲገልጹ፤ 1. በአዲስ አበባ እና በተለያዩ ከተሞች 27 ቅርንጫፍ የአቡነ ጎርጎሪዮስ ትምህርት ቤቶች 19,014 ተማሪዎችን እያስተማረ መሆኑን፤ 2. በአዲስ አበባ ከተማ 22 አካባቢ እያስገነባ ያለው ባለ 15 ወለል ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ […]

ከፍለው መማር ለማይችሉ ተማሪዎች ነጻ የትምህርት እድል ተሰጠ፡፡

ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች የትምህርት ዘመኑን የትምህርት ክፍያ ከፍለው መማር ላልቻሉ 73 ተማሪዎች የነጻ ትምህርት እድል ሰጠ፡፡ ቁጥራቸው 73 የሆኑ ተማሪዎች በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወላጆቻቸው በተለያየ ምክንያት የትምህርት ክፍያን ለመፈጸም በመቸገራቸው የተሰጠ የነጻ የትምህርት እድል መሆኑን ለማወቅ የተችሏል፡፡ ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና […]

የተማሪዎችን ዕለታዊ ጉዳይ መረጃ የሚሰጥ መተግበሪያ ሥራ ጀመረ፡፡

በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የተማሪዎችን የየዕለት ጉዳዮች መረጃ የሚሰጥ መተግበሪያ ሥራ መጀመሩን የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ክፍል አስታወቀ፡፡ የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ክፍል ያዘጋጀው ይኸው መተግበሪያ ወላጆች ስለ ልጆቻቸው የትምህርት ቤት ውሎ/ሁኔታ እና የትምህርት ጉዳዮችን ለመከታተል የሚያስችል መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡ መተግበሪያው ወላጆች የልጆቻቸውን የትምህርት ውጤት ት/ቤት መምጣት […]

ለቡ ቅርንጫፍ የጥያቄና መልስ ውድድር አሸናፊ ሆነ፡፡

በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የለቡ ቅርንጫፍ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አዘጋጅነት በተካሄደ በጠቅላላ ዕውቀት የጥያቄና መልስ ውድድር ሁለተኛ በመሆን አሸናፊ ሆኗል፡፡ በ2016ዓ.ም ለሚከበረው በሀገር አቀፍ ደረጃ 18ኛ ጊዜ የሚከበረውን የብሔር ብሔረሰቦች ቀንን እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ20ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረውን የጸረ ሙስና ቀንን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀ […]

፲፩ኛው የባለ አክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ኅዳር 30 ይካሄዳል ፡፡

የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ 11ኛው የባለ አክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤውን ህዳር 30 ቀን 2016 ዓ.ም ለማካሄድ ዝግጅት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ኩባንያው 11ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እና 8ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ እሑድ ኅዳር 30 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ በቀድሞው ግሎባል ሆቴል በአሁኑ ኢትዮጵያ ሆቴል ቁጥር ሁለት እንደሚካሄድ የዳሬክተሮች ቦርድ አስታውቋል፡፡ ጉባኤው […]

በ2015 ዓ.ም የሥራ አፈጻጸም እና በ2016 ዓ.ም ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡

የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ የዋና መሥሪያ ቤት ሠራተኞች በ2015ዓ.ም ዕቅድ አፋጻጸም እና በ2016ዓ.ም ዕቅድ ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡ ጥቅምት 24 ቀን 2016ዓ.ም በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች በወይራ ቅርንጫፍ አዳራሽ በተካሄደው የ2015ዓ.ም የሥራ አፈጻጸም ሪፓርት ላይ እና በ2016 ዓ.ም ዕቅድ ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡   የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ የዕቅድ ዝግጅትና ግምገማ ከፍተኛ ባለሙያ […]

ለቡ ቅርንጫፍ ለመምህራንና ተማሪዎች ስልጠና ሰጠ፡፡

በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የለቡ ቅርንጫፍ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት ለመምህራን ፣ለ6ኛ እና ለ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኝ ተማሪዎች ስልጠና ተሰጠ፡፡ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቱ በ2016 ዓ.ም ሚኒስትሪ ለሚፈተኑ 207 ብዛት ላላቸው 6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችና 178 የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በ5 የስልጠና ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ማለትም (Attitude, Locus of Control, Personal Responsibility, Mindsets, Success Principles) […]

አክሲዮን ማኅበሩ ለባለሙያዎቹ እና ለርዕሳነ መምህራን ሥልጠና ሰጠ፡፡

የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ ባለሙያዎች፣ የትምህርት ኤክስፐርቶች እና ርዕሳነ መምህራን የተሳተፉበት የሁለት ቀን ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ ከዲቮትድ ኮንሰልቲንግ ድርጅት ጋር በመተባበር ለተለያዩ የሥራ ክፍል ባለሙያዎች እና ለትምህርት ኤክስፐርቶች በዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል የተቋማዊ አሰራር ባህል/Corporate Culture/በሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ ጥቅምት 13 እና 14 ቀን 2016 ዓ.ም ለ ባለሙያዎች፣ […]

ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤት ተማሪዎችን ጎበኙ::

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ፣ የአዲሰ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የእግዚአብሔር አብ ቅርንጫፍ ተማሪዎችን ጎበኙ፡፡ብፁዕነታቸው ስለ አባታችን አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ የኦርቶዶክሳዊ አገልግሎት እና ተጋድሎ “ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ራሳቸውን አክብረው አባትነትን፣ ሃይማኖተኝነትን፣ ቤተ ክርስቲያንን የሚያስከብሩ መሆናቸውን ብዙዎች ይስማሙበታል። የታሪክ […]