Entries by Manager Esdros

ወላጆች ከመምህራን ጋር ስለ ልጆቻቸው የሚወያዩበት መርሀግብር ተካሄደ፡፡

በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች በአዲስ አበባ በሚገኙ 18 ቅርንቻፍ ትምህርት ቤቶች ወላጆች ከመምህራን ጋር ስለ ልጆቻቸው አጠቃላይ ጉዳይ የሚመክሩበት መርሀግብር በቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች ተካሄዷል፡፡ ታህሳስ 20 ቀን 2016 ዓ.ም አላማውን በልጆች የትምህርት ውጤት እና በልጆች ስነምግባር እና የትምህርት ቤት አጠቃላይ ሁኔታ ላይ ያተኮረ በገጽለገጽ ወላጅ ከመምህራን ጋር የሚወያይበት በውይይቱም ጠንካራ ጎን የሚጎለብትበትን እና ትግሮች ደግሞ […]

የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ሲኤምሲ ቅርንጫፍ በ1ኛነት ተሸለመ ፡፡

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በወረዳ 13 ትምህርት ጽ/ቤት አዘጋጅነት በወረዳው ከሚገኙ 15 የመንግስትና የግል ትምህርት ተቋማት መካከል በተደረገ የጥያቄና መልስ ውድድር በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ሲኤምሲ ቅርንጫፍ ውድድሩን 1ኛ በመውጣት አጠናቋል፡፡ በ8ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል ታህሳስ 18 ቀን 2015ዓ.ም በወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት አዳራሽ ባካሄደው የጥያቄና መልስ ውድድር የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ሲኤምሲ ቅርንጫፍ የሆነው ተማሪ […]

የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ወይራ ቅርንጫፍ የጥያቄና መልስ ውድድር አሸናፊ ሆነ ፡፡

በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 አዘጋጅነት በ9 የመንግስትና የግል ትምህርት ተቋማት መካከል በተደረገ የ2016 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ወይራ ቅርንጫፍ ውድድሩን 2ኛ እና 3ኛ ደረጃን በማግኘት አሸናፊ ሆኗል፡፡ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ትምህርት ቢሮ አዘጋጅነት ታህሳስ 15 ቀን 2016 ዓ.ም በተካሄደ የ2016ዓ.ም የመጀመሪያ […]

አዋሬ ቅርንጫፍ በ6ኛና በ8ኛ ክፍል 1ኛ ወጣ ፡፡

በአራዳ ክፍለ ከተማ በወረዳ 7 ትምህርት ጽ/ቤት አዘጋጅነት በወረዳው ከሚገኙ 18 የመንግሥትና የግል ትምህርት ተቋማት መካከል በተደረገ የጥያቄና መልስ ውድድር በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች አዋሬ ቅርንጫፍ 1ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቋል፡፡ በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል ታህሳስ 16 ቀን 2016 ዓ.ም በብሔረ ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት አዳራሽ በተካሄደው የጥያቄና መልስ ውድድር የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት […]

ሰሚት ቅርንጫፍ በ12ኛ ክፍል ውድድር 1ኛ ሆነ፡፡

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በበሻሌ ጉድኝት በሚገኙ የመንግሥትና የግል ትምህርት ተቋማት መካከል በተደረገ የ12ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ ውድድር በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ሰሚት ቅርንጫፍ ውድድሩን 1ኛ በመውጣት አሸንፏል፡፡ ታህሳስ 19 ቀን 2016 ዓ.ም በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በተደረገው የሶሻል ሳይንስ ዲፓርትመንት የጥያቄና መልስ ውድድር ተማሪ አዶናይ ሙልጌታ ሁሉንም የቀረቡለት ጥያቄዎችን በመመለስ በሰፊ ልዩነት ውድድሩን በአንደኝነት […]

ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ኦንላይን/Online/ ፈተና ተሰጠ ፡፡

የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የ1ኛ መንፈቀ ዓመት አጋማሽ ፈተና በኦንላይ በየቅርንጫፍ ትምህርት ቤታቸው አስፈተኑ፡፡ በአዲስ አበባ የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ቅርንጫፍ የአቧሬ፣የለቡ እና የሰሚት ቅርንጫፍ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና መለማመድ የሚያስችላቸው እንደሆነ ነው የተገለጸው፡፡ ቁጥራቸው 216 የሚሆኑ የአቧሬ ፣የለቡ […]

ለወላጆች፣ለመምህራን እና ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ፡፡

ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ ለአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ወላጆች ፣ለ12ኛ ክፍል መምህራን እና ለ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የስልጠናው ዓለማ ያደረገው የ2016ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎቻችን ውጤታማ ለማድረግ መምኅራን፣ተማሪዎችና ወላጆች ለውጤታማነቱ ያላቸውን ድርሻ ተገንዝበው በጋራ እንዲሰሩ ለማስቻል ያለመ ነው፡፡ ቁጥራቸው ከ200 በላይ የሚሆኑ […]

የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ 11ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን እሑድ ኅዳር 30 ቀን 2016 ዓ.ም አካሂዷል፡፡

ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ንዱስትሪ አ.ማ የዳሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር መሀሪ መኮንን አክሲዮን ማኅበሩ በ2015 በጀት ዓመት ያከናወናቸውን አበይት ጉዳዮች በሪፖርታቸው ሲገልጹ፤ 1. በአዲስ አበባ እና በተለያዩ ከተሞች 27 ቅርንጫፍ የአቡነ ጎርጎሪዮስ ትምህርት ቤቶች 19,014 ተማሪዎችን እያስተማረ መሆኑን፤ 2. በአዲስ አበባ ከተማ 22 አካባቢ እያስገነባ ያለው ባለ 15 ወለል ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ […]

ከፍለው መማር ለማይችሉ ተማሪዎች ነጻ የትምህርት እድል ተሰጠ፡፡

ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች የትምህርት ዘመኑን የትምህርት ክፍያ ከፍለው መማር ላልቻሉ 73 ተማሪዎች የነጻ ትምህርት እድል ሰጠ፡፡ ቁጥራቸው 73 የሆኑ ተማሪዎች በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወላጆቻቸው በተለያየ ምክንያት የትምህርት ክፍያን ለመፈጸም በመቸገራቸው የተሰጠ የነጻ የትምህርት እድል መሆኑን ለማወቅ የተችሏል፡፡ ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና […]

የተማሪዎችን ዕለታዊ ጉዳይ መረጃ የሚሰጥ መተግበሪያ ሥራ ጀመረ፡፡

በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የተማሪዎችን የየዕለት ጉዳዮች መረጃ የሚሰጥ መተግበሪያ ሥራ መጀመሩን የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ክፍል አስታወቀ፡፡ የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድ እና ኢንዱስትሪ አ.ማ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ክፍል ያዘጋጀው ይኸው መተግበሪያ ወላጆች ስለ ልጆቻቸው የትምህርት ቤት ውሎ/ሁኔታ እና የትምህርት ጉዳዮችን ለመከታተል የሚያስችል መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡ መተግበሪያው ወላጆች የልጆቻቸውን የትምህርት ውጤት ት/ቤት መምጣት […]